ስብሰባው የሚካሄድበት ቀን ከእ.ኤ.አ. 2010 ጀምሮ መጋቢት 15 ቀን የሚታሰበው ከፍተኛ የሰብአዊ መብቶች ጥሰቶችን በተመለከተ እውነቱን የማወቅ መብት እና የተጎጂዎች ሰብአዊ ክብር በዓለም አቀፍ ደረጃ የሚታሰብበት ዕለት ነው
The event also marks the International Day for the Right to the Truth concerning Gross Human Rights Violations and for the Dignity of Victims, observed each year on March 24 since 2010
በጦርነቱ ተሳታፊ በሆኑ ሁሉም ኃይሎች የተፈጸሙ ጥሰቶች ላይ ተጠያቂነትን የማረጋገጥ የመጀመሪያው ኃላፊነት በመንግሥት ላይ የሚወድቅ መሆኑን ኮሚሽኑ አስታውሷል
የመንግሥት የፀጥታ ኃይሎች ከዳኝነት ውጪ የሆነ ግድያ (Extra-Judicial Killing) በንፁኃን ላይ መፈጸማቸውን በሪፖርቶቹ ማረጋገጡን ያስታወቀው የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ)፣ በእነዚህ ድርጊቶች የመንግሥት የፀጥታ ኃይሎች ወንጀል ፈጻሚ ሆነው መገኘታቸው በእጅጉ እንደሚያሳስበው ገለጸ፡፡
Human rights were among the first casualties of the ongoing conflict in Ethiopia. While both sides continue to accuse each other of atrocities, independent organizations find it increasingly difficult to monitor abuses.
Agence France-Presse on the EHRC report on violations of human rights and International humanitarian law in Afar and Amhara regions of Ethiopia
ፍትሕ እና የተጎዱ ሰዎችና ቦታዎችን መልሶ መጠገን የሁሉንም ወገኖች ቁርጠኝነት ይፈልጋል
Strong commitment of all actors indispensable to obtain justice for victims and rehabilitation of areas affected by the conflict
“As of February 16, 2020, some 920 households are said to have reached Semera where they are seeking protection and humanitarian assistance."
የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽንና በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ከፍተኛ የሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽነር ጽሕፈት ቤት ጣምራ ምርመራ ቡድን ያቀረባቸውን ምክረ ሐሳቦች ተግባራዊ እንዲደረጉ ሥራ መጀመሩን አስታወቁ።