ከመኖሪያ ቀያቸው የተፈናቀሉ ሰዎች ለአደጋ የተጋለጡ እና ብዙውን ጊዜ ለመብቶቻቸው መከበር የተለየ ድጋፍ እና ጥበቃ ካልተደረገ ለተጨማሪ የሰብአዊ መብቶች ጥሰት የመዳረጋቸው ዕድል የሰፋ ነው