Region hosted close to 400,000 refugees as of end-August and food aid was halted since May in parts
ኢሰመኮ አነጋገርኳቸዉ ያላቸዉ የመንግስት ባለስልጣናት የማቆያ ጣቢያዉ ዓላማ «ከየጎዳናዉ የተነሱት ሰዎች በመልሶ ማቋቋም መርሐ-ግብር መሠረት ወደየመጡበት እንዲመለሱ ለማገዝ ነዉ» ማለታቸዉን ኮሚሽኑ ጠቅሷል
የጎዳና ተዳዳሪዎችን በግዳጅ ማቆያ ማዕከላት እንዲገቡ የማድረግ ተግባር በአፋጣኝ እንዲቆምና ለዚሁ ለችግር ዘለቄታዊና ሁሉን አቀፍ የፖሊሲ ምላሽ እንዲሰጥ፣ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) አሳሰበ
EHRC participation at the 54th Human Rights Council Session
ይህን ያለው የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን በአስገዳጅ ሁኔታ ከጎዳና ላይ እያፈሱ ወደ ሌላ ቦታ የመውሰዱ አሰራር በአስቸኳይ እንዲቆም አሳስቧል
በኦሮሚያ ክልል ሸገር ከተማ ገላን ክፍለ ከተማ ውስጥ በሚገኝ ጊዜያዊ የሰዎች ማቆያ ስፍራ በተላላፊ በሽታ ምክንያት የሦስት ሰዎች ሕይወት ማለፉን የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) አስታወቀ። የኦሮሚያ ክልል በበኩሉ በክልሉ የሰዎች ማቆያ ስፍራ አለመኖሩን ይገልጻል
Ethiopia's human rights body has accused federal government forces of carrying out extra-judicial killings in the restive region of Amhara and mass arbitrary detentions
Situation of refugees, particularly in Gambella Region, dire and at serious risk of hunger and malnutrition
በኦሮሚያ ክልል ሸገር ከተማ ገላን ክፍለ ከተማ በሚገኝ ጊዜያዊ ማቆያ ማዕከል ውስጥ ተላላፊ በሽታ ተከስቶ የ3 ሰዎች ሕይወት ማለፉን የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) አስታወቀ
A child who is mentally or physically disabled shall have the right to special measures of protection in keeping with his physical and moral needs and under conditions which ensure his dignity and promote his self-reliance and active participation in the community