የ2016 ዓ.ም. የኢሰመኮ የሰብአዊ መብቶች ፊልም ፌስቲቫል በሕይወት የመኖር መብት እና በቂ የሆነ መኖሪያ ቤት የማግኘት መብት ላይ የሚያተኩር ሲሆን፣ ኅዳር 30 ቀን የሚውለው የዘንድሮ ዓለም አቀፍ የሰብአዊ መብቶች ቀን ዓለም አቀፉን የሰብአዊ መብቶች መግለጫ 75ኛ ዓመት የሚታሰብበት ዝግጅት በመሆኑ ልዩ ያደርገዋል፤ ሁሉም ሰው በውድድሩ እንዲሳተፍ እና ሂደቱን እንዲከታተል ተጋብዟል
Persons with disabilities (PwDs) in Ethiopia, face numerous challenges including lack of access to education, health care, employment, social protection, and discrimination due to attitudinal barriers prevalent in the community
ለተፈናቃዮች መቅረብ የጀመረው የምግብ ድጋፍ ተፈናቃዮች የሚገኙበትን አሳሳቢ ሁኔታ በሚመጥን ደረጃ ሊጠናከር ይገባል
ሐሳብን በነጻ የመግለጽ መብት ለሌሎች ሰብአዊ መብቶች መረጋገጥ ከሚያበረክተው አስተዋጽዖ አኳያ ለተግባራዊነቱ ክትትል ማድረግ ያስፈልጋል
ከSBS Amharic ጋር የተደረገ ቃለ ምልልስ
State parties shall prohibit all discrimination on the basis of disability and guarantee persons with disabilities equal and effective legal protection against discrimination on all grounds
አባል ሀገራት አካል ጉዳተኞች ራሳቸውን ችለው እንዲኖሩና በሁሉም የሕይወት ዘርፎች ሙሉ በሙሉ እንዲሳተፉ ለማስቻል ከሌሎች ጋር በእኩልነት የከበባያዊ፣ የመጓጓዣ፣ የመረጃና የተግባቦት ቴክኖሎጂዎችን እና ሥርዓቶችን ጨምሮ ተደራሽ እንዲሆኑላቸው ተገቢ እርምጃዎችን ሊወስዱ ይገባል
የአካል ጉዳተኞች አካቶ ስልቱ ኢሰመኮ የሚያከናውናቸውን ሥራዎች ለአካል ጉዳተኞች የበለጠ ተደራሽ ለማድረግ እና አካታች ለመሆን ይረዳል
የታራሚዎችን፣ የተጠርጣሪዎችን እና የጾታዊ ጥቃት ተጎጂዎችን መብቶች ለመጠበቅ የባለድርሻ አካላት ትብብር ያስፈልጋል
“As we celebrate 75th anniversary of the Universal Declaration of Human Rights (UDHR), it is an opportune moment to renew commitment of partnerships with Ethiopia to advance peace and human rights”- EHRC Chief Commissioner Daniel Bekele
CSOs and other actors working on human rights in Ethiopia should effectively use the UPR platform to push the human rights agenda in the country