• Understanding role and context of operation of national mechanisms i…
  • Resumption of timely, adequate, and responsive provision of food aid…
  • በሸገር ከተማ ገላን ክፍለ ከተማ ውስጥ ስለሚገኘው ጊዜያዊ ማቆያ ማእከል…
  • Amhara Region: Concerning human rights violations in the context of …

The Latest


የአካል ጉዳተኛ ሕፃናት መብቶች

ማንኛውም አእምሮው ወይም አካሉ የተጎዳ ሕፃን ከመንፈሳዊና ከአካላዊ ፍላጐቱ ጋር የተጣጣመ እንዲሁም ክብሩን የሚያረጋግጥ፣ በራስ መተማመኑንና በኅብረተሰቡ ውስጥ ያለውን ተሳትፎ የሚያሳድግ የተለየ የጥበቃ እርምጃ ተጠቃሚ የመሆን መብት አለው

Rights of Children with Disability

A child who is mentally or physically disabled shall have the right to special measures of protection in keeping with his physical and moral needs and under conditions which ensure his dignity and promote his self-reliance and active participation in the community

አማራ ክልል:- ከትጥቅ ግጭት ጋር በተያያዘ አሳሳቢነታቸው የቀጠለ የሰብአዊ መብቶች ጥሰቶች

በሲቪል ሰዎች ላይ የሚደርሱ ጉዳቶችን፣ ከሕግ/ፍርድ ውጭ የሆኑ ግድያዎችን እና የዘፈቀደ እስሮችን በአፋጣኝ ማስቆም ይገባል

ኢሰመኮ ለመጀመሪያ ጊዜ ያዘጋጀውን የማኅበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ መብቶች ሁኔታ ዓመታዊ ሪፖርት ይፋ አደረገ

ማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊ መብቶች ዘርፍ በ2016 ዓ.ም. የተሻለ ትኩረት ሊሰጠው የሚገባ ዘርፍ ሲሆን፤ የፖሊሲና የሕግ ማሻሻያን ጨምሮ ጠንካራ የክትትልና የድጋፍ ሥርዓት መዘርጋት ያስፈልጋል

ፍትሐዊ የሥራ ሁኔታ የማግኘት መብት

ማንኛውም ሰው ፍትሐዊ እና አመቺ የሥራ ሁኔታ የማግኘት መብት አለው

The Right to Just Conditions of Work

Everyone has the right to enjoy just and favourable conditions of work

በሐረሪ እና በሶማሊ ክልሎች የሰብአዊ መብቶች ሁኔታ ላይ የተካሄደ ውይይት

የተሻለ የሰብአዊ መብቶች ጥበቃን ለማረጋገጥ ሁሉም ባለድርሻ አካላት በቅንጅት እና በቁርጠኝነት መሥራት ይጠበቅባቸዋል

የአካል ጉዳተኞች እና አረጋውያን መብቶችን በተመለከተ አስቻይ የሕግ እና ተቋማዊ ማእቀፎች ሊቀረጹ ይገባል

አካል ጉዳተኞች እና አረጋውያን ከተቋማዊ የአሠራር ክፍተቶችና ከተሳሳቱ አመለካከቶች የተነሳ የሚገጥሟቸውን መሰናክሎች ለመቅረፍ ወጥ ተቋማዊ መዋቅር መዘርጋት ያስፈልጋል

The Right to Access to Education

Everyone has the right to education. Primary education shall be compulsory and available free to all
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ሁኔታ ዓመታዊ ሪፖርት
Stay on top of news, reports, events, jobs and more! #KeepWordSafe

[custom-twitter-feeds num=6]

ኢሰመኮ በመገናኛ ብዙኃን


በሸገር ከተማ መደበኛ ባልሆነ ማቆያ 3 ሰዎች በተስቦ በሽታ ሲሞቶ በመቶዎች የሚቆጠሩም ለበሽታው መጋለጣቸው ተነገረ – ሸገር 102.1 (SHEGER FM 102.1)

ይህን ያለው የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን በአስገዳጅ ሁኔታ ከጎዳና ላይ እያፈሱ ወደ ሌላ ቦታ የመውሰዱ አሰራር በአስቸኳይ እንዲቆም አሳስቧል

የኢሰመኮ መግለጫ እና የኦሮሚያ ክልል ማስተባበያ – DW Amharic News

በኦሮሚያ ክልል ሸገር ከተማ ገላን ክፍለ ከተማ ውስጥ በሚገኝ ጊዜያዊ የሰዎች ማቆያ ስፍራ በተላላፊ በሽታ ምክንያት የሦስት ሰዎች ሕይወት ማለፉን የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) አስታወቀ። የኦሮሚያ ክልል በበኩሉ በክልሉ የሰዎች ማቆያ ስፍራ አለመኖሩን ይገልጻል

Ethiopia rights body accuses govt forces of Amhara abuses – AFP

Ethiopia’s human rights body has accused federal government forces of carrying out extra-judicial killings in the restive region of Amhara and mass arbitrary detentions

የኢሰመኮ የስራ ዘርፎች

የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብት ኮሚሽን በፌዴራል ህገ መንግስት መሰረት የተቋቋመ እና ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እንደ ሀገር አቀፍ የሰብአዊ መብት ተቋም የሰብአዊ መብቶችን የማስከበር እና የማስጠበቅ ስልጣንን የሚያቀርብ ነጻ የፌደራል መንግስት አካል ነው።