• EHRC participation in the 2026 GANHRI Annual Meeting…
  • Central Ethiopia: Discussion on Human Rights Issues Identified Throu…
  • ማእከላዊ ኢትዮጵያ፦ በተንቀሳቃሽ አቤቱታ ቅበላ መርኃ ግብር በተለዩ የሰብአዊ መብቶች ጉዳዮች ላይ የተካሄደ …
  • Naannoo Giddugaleessa Itoophiyaa: Sagantaa Sirna Komii Sochootuu Kee…
  • Bartamaha Itoobiya: Wada-tashi laga yeeshay arrimaha xuquuqda insaan…

The Latest


ማእኸላይ ኢትዮጵያ፦ ብመርሃ ግብሪ ተንቀሳቓሲ መቐበሊ ጥርዓን ዝተረኸቡ ጉዳያት ሰብኣዊ መሰላት ዝምልከት ዝተኻየደ ምይይጥ

ኮሰመኢ ብተንቅሳቓሲ መርሃ ግብሪ መቐበሊ ጥርዓን ንማሕበረሰብ ቕሩብ ብምዃን ግልጋሎት ተበፃሒነቱ ንምስፋሕ ዝጀመሮ ምንቅስቓስ ኣጠናኺሩ ክቕፅል እዩ

የጤና መብት

አባል ሀገራት የማንኛውንም ሰው ሊደረስበት የሚችለውን ከፍተኛውን የአካል እና የአእምሮ ጤና ደረጃ የማግኘት መብት ዕውቅና ይሰጣሉ

The Right to Health

The States Parties recognize the right of everyone to the enjoyment of the highest attainable standard of physical and mental health

የውይይት መድረክ: ከንግድና ሰብአዊ መብቶች ጋር የተያያዙ የአውሮፓ ኅብረት የሕግ ማዕቀፎች ለኢትዮጵያ ያላቸው ፋይዳ

የሀገር ውስጥ የንግድ አሠራሮችን ከዓለም አቀፍ የሰብአዊ መብቶች ደረጃዎች ጋር ማጣጣም የተቀናጀ ጥረትን ይጠይቃል

Workishoppii: Inishiyeetiwwan Dambii/qajeelfama Gamtaa Awurooppaa Mirgoota Daldalaa fi Namoomaa Waliin Walqabatee akka hika qabatani fi Barbaachisummaa Isaanii Itoophiyaaf

Hojimaata daldalaa biyyoolessaa sadarkaa mirgoota namoomaa idil-addunyaa waliin walsimsiisuuf tumsa cimaa barbaachisa

Aqoon-is-weydaarsi: Garashada Hindisayaasha Xeer-nidaamiyaha Midowga Yurub ee laxiriira Ganacsiga iyo Xuquuqda Aadanaha iyo Saamaynta ay ku leeyihiin Itoobiya

Ilaalinta hab-dhaqannada ganacsiga qaranka si ay ula jaanqaadaan halbeegyada caalamiga ah ee xuquuqda aadanaha waxay u baahan tahay dadaal wadajir ah

ዓውደ-መፅናዕቲ፦ ምስ ንግዲን ሰብኣዊ መሰላትን ዝተተሓሓዙ ስርዓታት ቑፅፅር ሕብረት ኣውሮፓ ኣብ ኢትዮጵያ ክህልዎም ዝኽእል ጠቐሜታ ምፍላጥ

ስራሕቲ ንግዲ ውሽጢ ዓዲ ምስ ዓለምለኸ መትከላት ሰብኣዊ መሰላት ንምጥዕዓም ሓበራዊ ፃዕሪ የድሊ

Workshop: Making Sense of EU Regulatory Initiatives Related to Business and Human Rights and Their Relevance for Ethiopia

Aligning national business practices with international human rights standards requires collaborative efforts

የኢሰመኮ ከፍተኛ አመራሮች ከተ.መ.ድ. የጥቃት ተጎጂዎች መብቶች ተሟጋች ጋር ያካሄዱት ውይይት

ጾታዊ እና ሥርዓተ-ጾታን መሠረት ያደረጉ ጥቃቶች ለተፈጸሙባቸው ሰዎች የፍትሕ ተደራሽነትን፣ የተሐድሶ አገልግሎትን እና ተጠያቂነትን ማስፋፋት የኢሰመኮ ትኩረት ሆኖ ይቀጥላል

Hoggansi KMNI Tooftaa Miidhamtoota Giddugaleessa Godhate Cimsuuf Leellistoota Mirgoota Miidhaamtootaa Dhaabbata Mootummoota Gamtoomanii Waliin Walgayii Taa’e

Namoota miidhaa saalaa-qunnamtii fi jeequmsa koorniyaa (SGBV) irraa dandamataniif haqa argamsiisuu, tajaajilli deebisanii dhaabuu fi itti gaafatamummaa mirkaneessuun xiyyeeffannoo ijoo hojii KMNI ta’ee itti fufaa
5th Annual Human Rights Film Festival
የኢትዮጵያ ዓመታዊ የሰብአዊ መብቶች ሁኔታ ሪፖርት (ከሰኔ 2016 ዓ.ም. እስከ ሰኔ 2017 ዓ.ም.)
Executive Summary: Annual Ethiopia Human Rights Situation Report (from June 2024 to June 2025)
Stay on top of news, reports, events, jobs and more! #KeepWordSafe
Stay on top of news, reports, events, jobs and more! #KeepWordSafe


EHRC on the News


የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ጾታን መሠረት ያደረጉ ጥቃቶች ለተፈጸሙባቸው ሰዎች የፍትሕ ተደራሽነትን እና ተጠያቂነትን ማስፋፋት ትኩረቱ ሆኖ እንደሚቀጥል ገለጸ – KANA TV 

ይህ የተገለጸው የኢሰመኮ ዋና ኮሚሽነር ብርሃኑ አዴሎ ከተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የጥቃት ተጎጂዎች መብቶች ተሟጋች ናጅላ ናሲፍ ፓልማ ጋር ውይይት ባካሄዱበት ወቅት ነው

የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) በብሔራዊ የሽግግር ፍትሕ ሂደት እንዲሁም በመጪው ሀገራዊ ምርጫ የሀገር ውስጥ ተፈናቃዮች ተሳትፎን ማረጋገጥ እንደሚገባ አሳስቧል – KANA TV

ኢሰመኮ ማሳሰብያውን የሰጠው የሀገር ውስጥ ተፈናቃዮች በብሔራዊ የሽግግር ፍትሕ እና በመጪው ምርጫ የሚኖራቸውን ተሳትፎ አስመልክቶ የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ በቢሾፍቱ ባካሄደበት ወቅት ነው

7ኛው ሀገራዊ ምርጫ ነጻ፣ ፍትሐዊ፣ ግልጽ፣ ተአማኒ፣ የሴቶች፣ አካል ጉዳተኞች፣ የሀገር ውስጥ ተፈናቃዮች እና ሌሎች ተጋላጭ የማኅበረሰብ ክፍሎች ተሳትፎ የተረጋገጠበት፣ ተደራሽ እና አካታች እንዲሆን ትኩረት ተሰጥቶ መሠራት እንዳለበት የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን አስታውቋል – EBS TV Worldwide

ይህ የተገለጸው የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ከተባበሩት መንግሥታት የሰብአዊ መብቶች ከፍተኛ ኮሚሽነር ጽሕፈት ቤት የምሥራቅ አፍሪካ ቀጠናዊ ጽሕፈት ቤት ጋር በመተባበር በ7ኛው ሀገራዊ ምርጫ የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች የሰብአዊ መብቶች ሁኔታ ክትትል ዐቅምን ለማሳደግ ባካሄደው የምክክር መድረክ ነው