• የተጎጂዎች ማኅበራትን የቴክኒክ እና የውትወታ ዐቅም ለማጎልበትና በብሔራዊ የሽግግር ፍትሕ ሂደት የሚኖራቸውን…
  • Woorkishooppii: Dandeettii Teeknikaa fi leellistummaa Waldaalee Miid…
  • Aqoon-iswaydaarsi: Kobcinta Awoodda Farsamo iyo U-doodista ee Ururad…
  • ዓውደ-መፅናዕቲ፡ ማሕበራት ጉዱኣት ኣብ ከይዲ ስግግር ፍትሒ ንኽሳተፉ ቴክኒካዊን ጎስጓሳዊን ክእለቶም ምጥንኻ…
  • Workshop: Enhancing Victims’ Associations’ Technical and Advocacy Ca…

The Latest


ለጥሰቶች መፍትሔ የማግኘት መብት

ማንኛውም ሰው በሕገ መንግሥት ወይም በሌላ ሕግ የተሰጡትን መሠረታዊ መብቶች በመጣስ ለሚፈጸሙበት ድርጊቶች ሥልጣን ባላቸው የሀገር ውስጥ ፍርድ ቤቶች አማካኝነት ውጤታማ መፍትሔ የማግኘት መብት አለው

The Right to Remedy for Violations

Everyone has the right to an effective remedy by the competent national tribunals for acts violating the fundamental rights granted him by the constitution or by law

ጋዜጣዊ ጉባኤ:- ኢሰመኮ ባለፉት ስድስት ወራት ያከናወናቸው ተግባራት፣ የተገኙ አበረታች ውጤቶች እና ያጋጠሙ ተግዳሮቶች

ሀገራችን ኢትዮጵያ በ2019 ዓ.ም. የምታዘጋጀው የአፍሪካ ብሔራዊ ሰብአዊ መብቶች ተቋማት ትስስር (NANHRI) ጠቅላላ ጉባኤ እና በየሁለት ዓመቱ የሚያካሂደውን 16ኛው ኮንፈረንስ በተሳካ ሁኔታ እንዲካሄድ ባለድርሻዎች ቀና ትብብር እና እገዛ እንዲያደርጉ፣ ኢሰመኮ የሚሰጣቸው ምክረ ሐሳቦች በተሟላ ሁኔታ እንዲተገበሩ ኢሰመኮ ጥሪ ያቀርባል

KMNI’n Bu’aa hojii ji’oottan jahan darban keessatti raawwate, tarkaanfiiwwan jajjabeessaa fi gufuuwwan mudatan ilaalchisee

KMNI Biyyi keenya Itoophiyaan bara 2019 A.L.I‘tti Yaa’ii Waliigalaa Waldaa Gurmaa’insa Dhaabbilee Mirgoota Namoomaa Biyyoolessaa Afrikaa fi Yaa’ii marsaa 16ffaa kan woggaa lama lamaan geggeeffamu milkaa’inaan akka gaggeeffamuuf qooda fudhattoonni akka tumsaniifi gargaaran waamicha dhiyeessaa fi yaadni gorsaa KMNI’tiin dhiyaatan guutummaatti akka hojiirra oolan gaafatee jira

War-Saxaafadeed: Natiijooyinkii la gaaray, Tallaabooyinka dhiirrigelinta leh iyo Caqabadihii la diiwaangeliyay lixdii bilood ee la soo dhaafay

Komishanka Xuquuqda Insaanka ee Itoobiya (EHRC) wuxuu ugu baaqayaa dhammaan saamilayda inay iskaashi iyo taageero dhab ah ka geystaan sidii dalkeenna Itoobiya uu si guul leh ugu martigelin lahaa Shirweynaha Guud iyo Shirka 16-aad ee Shabakadda Hay’adaha Qaranka ee Xuquuqda Aadanaha Afrika (NANHRI) ee sanadka 2019 T.I. (2027), wuxuuna sidoo kale ugu baaqayaa in si buuxda loo fuliyo talooyinka uu Komishanku soo jeediyo

ጋዜጣዊ ጉባኤ:- ኣብ ዝሓለፉ ሽዱሽተ ኣዋርሕ ብዝተሰርሑ ስራሕቲ ዝተረኸቡ ዉፅኢታት ተስፋ ዝህቡ ስጉምቲታትን ዝተርኣዩ ማሕለኻታትን ዝምልከት

ሃገርና ኢትዮጵያ ኣብ 2019 ዓ.ም. እተዳልዎ ሓፈሻዊ ጉባኤን መበል 16 ኮንፈረንስን መርበብ ሃገራዊ ትካላት ሰብኣዊ መሰላት ኣፍሪካ (NANHRI) ዕውት ብዝኾነ መልክዑንኽካየድ መዳርግቲ ኣካላት ቕንዕና ዝተመልኦ ምትሕብባርን ሓገዝን ንኽገብሩ ኮሰመኢ ዝህቦም ምኽረ ሓሳባት ብዝተማልአ መንገዲ ንኽትግበሩን ኮሰመኢ ፃውዒት የቕርብ

Press Conference: EHRC Activities, Key Successes and Challenges Over the Past Six Months

EHRC calls upon stakeholders to extend full cooperation and support to ensure the successful hosting of NANHRI’s 2027 General Assembly and 16th Biennial Conference in Ethiopia, and urges the full implementation of its recommendations

በወንጀል ነክ ነገር ውስጥ ገብተው የተገኙ ሕፃናት ሰብአዊ መብቶች አያያዝን ለማሻሻል የተካሄደ ውይይት

በወንጀል ነክ ነገር ውስጥ ገብተው የተገኙ ሕፃናት ማቆያ እና ተሐድሶ ማእከላት ባለሙያዎች የሕፃናቱን ሰብአዊ መብቶች አያያዝ ለማሻሻል እና ለሕፃናቱ ሁለንተናዊ ዕድገት ጉልህ ሚና አላቸው

Discussion on Strengthening the Protection of Human Rights of Children in Conflict with the Law

Personnel in rehabilitation and remand homes for children in conflict with the law play a vital role in strengthening children’s human rights protection and holistic development

Marii Qabiinsa Mirgoota Namoomaa Daa’imman Gochaa Yakkaa keessatti Argamanii Fooyyessuuf Taasifame

Ogeeyyiin Wirtuuwwan tursiisaa fi dandamachiisa mirgoota namoomaa daa’imman gochaa yakkaarratti argamanii fooyyessuun guddina hunda-galeessa daa’immaniitiif gahee olaanaa qaba
5th Annual Human Rights Film Festival
የኢትዮጵያ ዓመታዊ የሰብአዊ መብቶች ሁኔታ ሪፖርት (ከሰኔ 2016 ዓ.ም. እስከ ሰኔ 2017 ዓ.ም.)
Executive Summary: Annual Ethiopia Human Rights Situation Report (from June 2024 to June 2025)
Stay on top of news, reports, events, jobs and more! #KeepWordSafe
Stay on top of news, reports, events, jobs and more! #KeepWordSafe


EHRC on the News


ከሕግ ውጪ ታስረው የነበሩ ከ1300 በላይ ሰዎችን ማስፈታቱን ኢሰመኮ ገለጸ – Ethiopia Insider

ባለፉት ስድስት ወራት ውስጥ በኢትዮጵያ የተለያዩ ክልሎች ከሕግ ውጪ ታስረው የነበሩ 1,336 ሰዎች እንዲፈቱ ማድረጉን የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን አስታወቀ

በትግራይ፣ አማራ እና አፋር ክልሎች አዋሳኝ አካባቢዎች ከግጭትና ወታደራዊ እንቅስቃሴዎች ጋር በተያያዘ የንጹሃን ሕይወት አደጋ ላይ መውደቁን ኢሰመኮ ተናገረ – ሸገር ኤፍ ኤም 102.1

የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ከጥር 17 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ በትግራይ፣ አማራ እና አፋር ክልሎች አንዳንድ አዋሳኝ አካባቢዎች ከተቀሰቀሰው ግጭት ጋር በተያያዘ የሰብአዊ መብቶች ሁኔታን እየተከታተለ መሆኑን በመግለጫው ተናግሯል

ነዋሪዎች ከአላማጣ ከተማ እና ሌሎች አካባቢዎች እየተፈናቀሉ መሆኑን ኢሰመኮ ገለጸ – Ethiopia Insider

በትግራይ፣ አማራ እና አፋር ክልሎች አዋሳኝ አካባቢዎች የተቀሰቀሰው ግጭት ለነዋሪዎች መፈናቀል ምክንያት መሆኑን የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) አስታወቀ