• Understanding role and context of operation of national mechanisms i…
  • Resumption of timely, adequate, and responsive provision of food aid…
  • በሸገር ከተማ ገላን ክፍለ ከተማ ውስጥ ስለሚገኘው ጊዜያዊ ማቆያ ማእከል…
  • Amhara Region: Concerning human rights violations in the context of …

The Latest


በሐረሪ እና በሶማሊ ክልሎች የሰብአዊ መብቶች ሁኔታ ላይ የተካሄደ ውይይት

የተሻለ የሰብአዊ መብቶች ጥበቃን ለማረጋገጥ ሁሉም ባለድርሻ አካላት በቅንጅት እና በቁርጠኝነት መሥራት ይጠበቅባቸዋል

Seminar to Commemorate the International Day of the Victims of Enforced Disappearances

Victims of enforced disappearance include not only the disappeared person, but also the relatives or dependents of the person who has disappeared, and the act leaves a trail of pain, despair, uncertainty and injustice

የአካል ጉዳተኞች እና አረጋውያን ማኅበራት መጠናከር ለመልሶ ማቋቋም ተግባራት ወሳኝ ሚና አለው

ከግጭቶች በኋላ በሚከናወኑ የመልሶ ማቋቋም ሥራዎች የአካል ጉዳተኞችን እና የአረጋውያንን ትርጉም ያለው ተሳትፎ  ማረጋገጥ ያስፈልጋል

የሀገር ውስጥ ተፈናቃዮች በሚመለከቷቸው ጉዳዮች ላይ የመሳተፍ መብት አላቸው

ለግጭቶች አፋጣኝ፣ ሰላማዊ እና ዘላቂ መፍትሔ በመስጠት የአዲስ እና የተራዘመ መፈናቀል መንስኤዎችን መከላከል ያስፈልጋል

አፋር: በክልሉ ረቂቅ የቤተሰብ ሕግ ዙርያ የተካሄደ ውይይት

በክልሉ ከሕገ-መንግሥት እና ከሰብአዊ መብቶች ስምምነቶች ጋር የተጣጣመ የቤተሰብ ሕግ ማጽደቅ እና መተግበር ያስፈልጋል

በኢትዮጵያ የሚዘጋጀውን ረቂቅ የአካል ጉዳተኞች መብቶች ጥቅል ሕግ ለማዳበር የተካሄደ የልምድ ልውውጥ

ከዓለም አቀፉ የአካል ጉዳተኞች ሰብአዊ መብቶች ስምምነት ጋር የተጣጣመ ረቂቅ የአካል ጉዳተኞች አዋጅ ጸድቆ እንዲተገበር የሁሉም ባለድርሻ አካላትን ርብርብ ይፈልጋል

በተጠርጣሪዎች እና ታራሚዎች ሰብአዊ መብቶች አያያዝ ላይ የተካሄደ ሀገር አቀፍ ውይይት

ከበጀት ጋር ተያይዘው የሚስተዋሉ ችግሮችን ለመቅረፍ ቅንጅታዊ አሠራር እና አማራጭ የቅጣት ውሳኔዎችን በሰፊው ሥራ ላይ ማዋል ጉልህ ሚና አለው

Regarding the deteriorating humanitarian situation in regions which host large number of Internally Displaced Persons (IDPs)

The decrease in humanitarian assistance has worsened the already dire humanitarian situation for host communities and IDPs

ከፍተኛ የሀገር ውስጥ ተፈናቃዮች በሚገኙባቸው ክልሎች እየተባባሰ የመጣውን ሰብአዊ ቀውስ በተመለከተ

ለተፈናቃዮችና ተፈናቃይ ተቀባይ ማኅበረሰቦች ሲቀርብ የነበረው ሰብአዊ እርዳታ መቀነሱ ሰብአዊ ቀውስ እንዲባባስ አድርጓል

በአዲስ አበባ ፖሊስ ጣቢያዎች እና በፌዴራል ማረሚያ ቤቶች የሰብአዊ መብቶች አያያዝ ክትትል ላይ የተደረገ ውይይት

የታራሚዎች እና የተጠርጣሪዎች ሰብአዊ መብቶች አያያዝን ለማሻሻል በሚመለከታቸው ተቋማት መካከል ያለው ግንኙነት በትብብርና በመደጋገፍ ላይ የተመሠረተ ሊሆን ያስፈልጋል

ደቡብ፣ ደቡብ ምዕራብ እና ሲዳማ ክልሎች:- የተጠርጣሪዎችና የታራሚዎች ሰብአዊ መብቶች አያያዝ ሁኔታ ክትትል ግኝቶች ላይ የተደረጉ ውይይቶች

በማረሚያ ቤቶች የሚስተዋሉ ችግሮችን ለመቅረፍ በቂ በጀት፣ ወጥ የታራሚዎች አያያዝና አጠባበቅ ሕግ ያስፈልጋል

የኢሰመኮ ዋና ኮሚሽነር ዶ/ር ዳንኤል በቀለ በ2015 በጀት ዓመት የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ሁኔታ ሪፖርት ያስተላለፉት መልዕክት

ሰዎች በሰላም ወጥቶ የመግባት፣ ከቦታ ቦታ በነጻነት የመንቀሳቀስ እና የመሥራት መብቶቻቸው እንዲከበሩና መልካም እመርታዎች ዘላቂነት እንዲኖራቸው የትጥቅ ግጭቶችን ግልጽ እና አካታች በሆነ ሂደት ማስቆም፣ በቁርጠኝነት የሕግ የበላይነትን ማስከበር ይገባል

በግንቦት እና በሰኔ ወር 2015 ዓ.ም. የተሰጡ የሰብአዊ መብቶች ስልጠናዎች

ስልጠናዎቹ በአካል ጉዳተኞች፣ በሕፃናት፣ እንዲሁም በሕግ ታራሚዎች ሰብአዊ መብቶች ላይ ያተኮሩ ናቸው
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ሁኔታ ዓመታዊ ሪፖርት (ከሰኔ ወር 2014 ዓ.ም. እስከ ሰኔ ወር 2015 ዓ.ም.)
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ሁኔታ ዓመታዊ ሪፖርት
An overview of our monitoring & investigation products (Sep. 2021 – Apr. 2023)
An overview of our monitoring & investigation products (Sep. 2021 – Apr. 2023)
2021/22 Activity Report
2021/22 Activity Report
Stay on top of news, reports, events, jobs and more! #KeepWordSafe
Stay on top of news, reports, events, jobs, and more! #KeepWordSafe

EHRC on the News


30 refugees die of hunger, malnutrition in Ethiopia’s Gambella region – Anadolu Ajansı

Region hosted close to 400,000 refugees as of end-August and food aid was halted since May in parts

በማቆያ ጣቢያ የተዛመተ ተስቦ ቢያንስ 3 ገደለ፤ 190 ታመሙ – DW Amharic

ኢሰመኮ አነጋገርኳቸዉ ያላቸዉ የመንግስት ባለስልጣናት የማቆያ ጣቢያዉ ዓላማ «ከየጎዳናዉ የተነሱት ሰዎች በመልሶ ማቋቋም መርሐ-ግብር መሠረት ወደየመጡበት እንዲመለሱ ለማገዝ ነዉ» ማለታቸዉን ኮሚሽኑ ጠቅሷል

የጎዳና ተዳዳሪዎችን በግዳጅ ማቆያ ማስገባት በአስቸኳይ እንዲቆምና የፖሊሲ ምላሽ እንዲሰጥ ኢሰመኮ አሳሰበ – Ethiopian Reporter

የጎዳና ተዳዳሪዎችን በግዳጅ ማቆያ ማዕከላት እንዲገቡ የማድረግ ተግባር በአፋጣኝ እንዲቆምና ለዚሁ ለችግር ዘለቄታዊና ሁሉን አቀፍ የፖሊሲ ምላሽ እንዲሰጥ፣ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) አሳሰበ

Ethiopian Human Rights Commission Areas of Work

Ethiopian Human Rights Commission (EHRC) is an independent federal state body established as per the Federal Constitution and reporting to the House of People’s Representatives as a national human rights institution with the mandate for promotion and protection of human rights.