• Addis Ababa: Advocacy Workshop on Accessibility of Transport Service…
  • አዲስ አበባ፡ በትራንስፖርት አገልግሎት የተደራሽነት ሁኔታ ላይ የተካሄደ ውይይት…
  • Finfinnee: Marii Haala Dhaqqabamummaa Tajaajila Geejjibaa Irratti Ga…
  • Addis Ababa: Kulan-wadatashi oo laga yeeshay xaaladda helitaanka iyo…
  • ኣዲስ ኣበባ፡ ኩነታት ተበፃሕነት ግልጋሎት መጓዓዝያ ኣመልኪቱ ዝተኻየደ ምይይጥ…

The Latest


“የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን በአማራ ክልል ወቅታዊ ጉዳይ በሚል የተያዙ ተጠርጣሪዎች እስከ 7 ወር ድረስ ፍርድ ቤት ሳይቀርቡ ለተራዘመ እስር መዳረጋቸው ትኩረት የሚሻና ሊሻሻል የሚገባው አሳሳቢ ጉዳይ መሆኑን ገለጸ”  – Kana TV

ኮሚሽኑ ይህን የገለጸው በክልሉ የተለያዩ ዞኖች እና ከተማ አስተዳደሮች ሥር በሚገኙ 32 ፖሊስ ጣቢያዎች ላይ ባካሄደው የክትትል ሥራ ግኝቶች ላይ ከባለድርሻ አካላት ጋር በባሕር ዳር ከተማ ውይይት ባካሄደበት ወቅት ነው

አማራ፡- የተጠርጣሪዎች ሰብአዊ መብቶች አያያዝ ላይ የተካሄደ ውይይት

የተጠርጣሪዎችን ሰብአዊ መብቶች አያያዝ ለማሻሻል የባለድርሻ አካላት ተባብሮ መሥራት እና ቁርጠኝነት ወሳኝ ነው

Workshop: Human Rights, Transitional Justice (TJ), and Related Legal Frameworks

The judiciary plays a critical role in transitional justice processes by ensuring accountability, upholding fundamental rights, and delivering independent and impartial justice

በሰብአዊ መብቶች፣ በሽግግር ፍትሕ እና ተያያዥ የሕግ ማዕቀፎች ዙሪያ የተካሄደ ዐውደ ጥናት

በሽግግር ፍትሕ ሂደት ውስጥ ተጠያቂነትን በማረጋገጥ፣ መሠረታዊ መብቶችን በማስከበር፣ እንዲሁም ገለልተኛ እና ፍትሐዊ የዳኝነት አገልግሎት በመስጠት ረገድ የዳኝነት አካላት ከፍተኛ ሚና አላቸው

Election Monitoring Situation Room Inaugural

The situation room plays a significant role in ensuring the election process’s adherence to human rights standards

በምርጫ ሂደት የወቅታዊ ሁኔታ መከታተያ ሥርዓት (Situation Room) መደራጀትና ወደ ሥራ መግባት

የሁኔታ መከታተያው ምርጫው ሰብአዊ መብቶችን ያከበረ መሆኑን በማረጋገጥ ረገድ ከፍተኛ ሚና ይጫወታል

Sirna Hordoffii Kallattii Haalaa (Situation Room) Adeemsa Yeroo Filaannootiif Gurmeessuu Fi Hojiitti Seenuu

Filannoon mirgoota namoomaa kan kabaje ta’uu isaa mirkaneessuu keessatti hordoffiin kallattii haalaa gahee olaanaa qaba

Aasaaska iyo bilowga shaqada ee Nidaamka La-socodka Xaaladda Taagan (Situation Room) ee hannaanka doorashada

Nidaamka la-socodka xaaladdu wuxuu door weyn ka ciyaari doonaa hubinta in doorashadu noqoto mid ixtiraamta xuquuqda insaanka

ስርዓት መከታተሊ እዋናዊ ኩነት (Situation Room) ከይዲ መረፃ ምድላውን ናብ ስራሕ ምእታውን ብዝምልከት

እዚ ኩነት መከታተሊ ሃገራዊ መረፃ ሰብኣዊ መሰላት ዘኽበረ ምዃኑ ኣብ ምርግጋፅ መዳይ ልዕሉ እጃም ይፃወት

Benishangul-Gumuz: Discussion on Findings from Police Station Human Rights Monitoring

Police institutions play a pivotal role in ensuring a human rights-centered treatment of suspects
5th Annual Human Rights Film Festival
የኢትዮጵያ ዓመታዊ የሰብአዊ መብቶች ሁኔታ ሪፖርት (ከሰኔ 2016 ዓ.ም. እስከ ሰኔ 2017 ዓ.ም.)
Executive Summary: Annual Ethiopia Human Rights Situation Report (from June 2024 to June 2025)
Stay on top of news, reports, events, jobs and more! #KeepWordSafe
Stay on top of news, reports, events, jobs and more! #KeepWordSafe


EHRC on the News


Ethiopia Rights Commission raises alarm over unlawful detention, abuse of suspects in Amhara police stations – Addis Standard

EHRC has raised concerns over widespread human rights violations in police detention centers across the Amhara Region, including unlawful detention, delayed court appearances, physical abuse and denial of visitation rights

“የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የመብት ጥሰት በሚያደርሱ የፖሊስ አባልት ላይ ሕጋዊ እርምጃ አለመውሰድና ያለፍርድ ቤት ትዕዛዝ ሰዎችን ማሰር በአሳሳቢነት መቀጠሉን ገለጸ”  – Kana TV 

ኢሰመኮ ይህን የገለጸው በክልሉ በሚገኙ ፖሊስ ጣቢያዎች ላይ ባከናወናቸው የሰብአዊ መብቶች ክትትሎች የተለዩ ግኝቶች እና የተሰጡ ምክረ ሐሳቦች ላይ ከባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት ባደረገበት ወቅት ነው

Rights Commission, Election Board, Security Officials at Odds over Election Prep Pitfalls – The Reporter Ethiopia

Security officials, the National Election Board of Ethiopia (NEBE), and the Ethiopian Human Rights Commission (EHRC) are at odds over the contradictory findings of their respective assessments of preparations for the seventh national elections

ለተፈናቃዮች 95 ልዩ የምርጫ ጣቢያዎች መቋቋማቸውን የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን አስታወቀ – Ahadu TV / አሐዱ ቴሌቪዥን

ገዥው ብልፅግና ፓርቲ ዜጎች “በግዳጅ” የድጋፍ ሰልፍ እንዲወጡ ማድረጉን በተቃራኒው ተፎካካሪ ፓርቲዎች ሰላማዊ ሰልፍ እንዳያካሂዱ መከልከላቸውን የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ይፋ ባደረገው የቅድመ ምርጫ ሂደት የክትትል ሪፖርት አመለከተ – TIKVAH Ethiopia

ገዢው ብልፅግና ፓርቲ ዜጎች “በግዳጅ” ሰላማዊ ሰልፍ እንዲወጡ ማስገደዱን እና ተፎካካሪ ፓርቲዎች ደግሞ ሰላማዊ ሰልፍ “መከልከላቸውን” ባደረገው ክትትል መመልከቱን የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ይፋ አደረገ – ሸገር ኤፍ ኤም 102.1

ኢሰመኮ የምርጫ ጣቢያዎች በፖሊስ ጣቢያና በመጠጥ መሸጫ ቦታዎች መደራጀታቸውንና የዜጎች ተሳትፎ በግዳጅ መደረጉን ዛሬ በሰጠው መግለጫ አስታወቀ – Ahadu TV / አሐዱ ቴሌቪዥን

የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) በሶማሊ ክልል አርብቶ አደር አካባቢዎች አዳሪ ትምህርት ቤቶችን ማስፋፋት እንደሚገባ ገለጸ – Kana TV